Go to full page →

ወግ አጥባቂነትና ቀዝቃዛ ኃይማኖታዊ መልh ChSAmh 53

ሰይጣን በብርቱ ኃይል መሰበክ ከሚኖርበት ከሦስቱ መላእከት መልእክት ሰዎችን ለመነጠል ጫና እያደረገና የማሳት ኃይሉን እየተጠቀመ ይገኛል፡፡ ጌታ ሐዝቡን እየባረከና የጠላትን ማሳቻዎች ለይተው እንዲያውቁ እያዘጋጃቸው መሆኑን ሰይጣን ሲመለከት--በአንድ ጽንፍ ወግ አጥባቂነትን በሌላው ደግሞ ቀዝቃዛ ኃይማኖታዊ መልh እንዲመጣ ልዩ ችሎታውን ተጠቅሞ ከእጁ ሊያስገባቸው ይሠራል፡፡ ነቅተን የምንመለከትበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ ሰይጣን ወደ እኛ መሃል የሚያደርገውን የመጀመሪያውን እርምጃ በንቃት እንከታተል፡፡-Review and Herald, Jan. 24, 1893. ChSAmh 53.2

በቤተ ክርስቲያኖቻችን የከፉ ኢ-ግብረገባዊ ተግባራት ይስተዋላሉ፡፡ በዓለም ላይ ማብራት ያልቻሉ ኃይማኖታዊ መልክ ብቻ የተላባሱ አያሌ የታይታ ሰዎች አሉ፡፡-Review and Herald, March 24, 1891. ChSAmh 53.3