Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents
የክርስቲያን አገልግሎት - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    ወግ አጥባቂነትና ቀዝቃዛ ኃይማኖታዊ መልh

    ሰይጣን በብርቱ ኃይል መሰበክ ከሚኖርበት ከሦስቱ መላእከት መልእክት ሰዎችን ለመነጠል ጫና እያደረገና የማሳት ኃይሉን እየተጠቀመ ይገኛል፡፡ ጌታ ሐዝቡን እየባረከና የጠላትን ማሳቻዎች ለይተው እንዲያውቁ እያዘጋጃቸው መሆኑን ሰይጣን ሲመለከት--በአንድ ጽንፍ ወግ አጥባቂነትን በሌላው ደግሞ ቀዝቃዛ ኃይማኖታዊ መልh እንዲመጣ ልዩ ችሎታውን ተጠቅሞ ከእጁ ሊያስገባቸው ይሠራል፡፡ ነቅተን የምንመለከትበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ ሰይጣን ወደ እኛ መሃል የሚያደርገውን የመጀመሪያውን እርምጃ በንቃት እንከታተል፡፡-Review and Herald, Jan. 24, 1893. ChSAmh 53.2

    በቤተ ክርስቲያኖቻችን የከፉ ኢ-ግብረገባዊ ተግባራት ይስተዋላሉ፡፡ በዓለም ላይ ማብራት ያልቻሉ ኃይማኖታዊ መልክ ብቻ የተላባሱ አያሌ የታይታ ሰዎች አሉ፡፡-Review and Herald, March 24, 1891. ChSAmh 53.3

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents