Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents
የክርስቲያን አገልግሎት - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    መልካም ምሳሌ መሆን

    ሐዋርያው ጳውሎስ በወንጌል ሥራ ወደ ጌታ ያመጣቸው ወገኖች መንፈሳዊ ደኅንነት ብርቱ ሸክም ሆኖ ይሰማው ነበር፡፡ እነዚህ ሕዝቦች እርሱን በላከው ብቸኛና እውነተኛ አምላክ—በየሱስ ክርስቶስ ዕውቀት እንዲያድጉ ምኞቱ ነበር፡፡ ጳውሎስ አነስተኛ አባላት ከነበሯቸው የሱስን ከሚወዱ ወንዶችና ሴቶች ጋር አብልጦ እየተገናኘ እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር ሕያው ግኝኙነት እንዲመሰርትና ፈቃዱን እንዲያስተምራቸው በተደጋጋሚ አብሮአቸው ይጸልይ ነበር፡፡ የወንጌልን ብርሃን ለሌሎች በሚፈነጥቁበት መንገድ ዙሪያ የሚመክርባቸው አጋጣሚዎች ብዙ ነበሩ፡፡ ሐዋርያው አገልግሎት ከሰጣቸው ከእነዚህ ወገኖች ተለይቶ በሚሄድ ጊዜ እግዚአብሔር ከክፉ እንዲጠብቃቸው፣ በጽናት እንዲያቆማቸውና ንቁ ወንጌላውያን መሆን እንዲችሉ ይለምንላቸው ነበር፡፡The Acts of the Apostles, p. 262. ChSAmh 99.1

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents