Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents
የክርስቲያን አገልግሎት - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    የዘመቻ ትእዛዛት

    ክርስቲያኖች ተሰባስበው ወንጌልን ወዳልሰሙ ሕዝቦች እንዴት በስኬት መድረስ እንዳለባቸው ውይይት ያደርጉ በነበረበት ወቅት የዊሊንግቶኑ መስፍን በመካከላቸው ተገኝተው ነበር፡፡ የወንጌል ጥረቱን በማድረግ ሊገኝ የሚችለው ስኬት ከሚፈሰው ጉልበትና ገንዘብ ጋር ተመጣጣኝ እንደሆነ መስፍኑን ለመጠየቅ ሲሞክሩ በመሃል አንድ ሸምገል ያሉ ወታደር ብድግ አሉና “ወንድሞች ሆይ! ለመሆኑ የዘመቻ ትእዛዛችሁ ምን ይላል? ስኬት ቁጭ ብላችሁ የምትወያዩበት ጥያቄ ሊሆን አይችልም፡፡ የተሰጣችሁን ትእዛዝ ሳነበው ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ፤ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ’ ይላል፡፡ ወንድሞች-የተሰጣችሁን የዘመቻ ትእዛዝ ታዘዙ”፡፡ Gospel Workers, p. 115. ChSAmh 107.1

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents