Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents
የክርስቲያን አገልግሎት - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    ምዕራፍ 4—ክርስቲያኑ አገልጋይ የሚጋፈጣቸው የዓለም ሁናቴዎች

    በዓለም የሚተወነው ድራማ

    ዓለም የቴአትር መድረh እንደመሆኗ ነዋሪዎቿ በመጨረሻው የምድር ታሪክ መደምደሚያ ላይ የየራሳቸውን ክፍል ለመተወን በመዘጋጀት ላይ ይገኛሉ፡፡ ሰዎች ራስ ወዳዱን ዓላማ ለማስፈጸም ካልሆነ በቀር ሁሉ አቀፍ ኅብረት ሊመሰርቱ አይችሉም፡፡ እግዚአብሔር እየሆነ ያለውን ሁሉ እየተመለከተ ነው፡፡ አመጻን ለመረጡት ፍጡራን የታቀደው አምላካዊ ዓላማ የታለመለትን ግብ ይመታል፡፡ ምንም እንኳ እግዚአብሔር ይህ ሁሉ መደናገር፣ ትርምስና ምስቅልቅል ለጊዜው ምድርን እንዲያላጋት ቢፈቅድም ነገር ግን በሰው ልጆች እጅ ተላልፋ አልተሰጠችም፡፡ ሰይጣን በክርስቶስ ተመስሎ ጽድቅ የጎደለውን የመጨረሻውን የማሳሳቻ ትዕይንት ለመተወን እንዲገለጥ የሚያስችል ራሱን ከምስጢራዊ ማኅበረሰቦች ጋር በአንድ አስተሳስሮ በመሥራት ላይ የሚገኝ ኃይል አለ፡፡ ለተባበረው ኃይል ውጤታማነት በብርቱ ስሜት እየሠሩ የሚገኙ ኃይላት የጠላትን ዕቅድ በማስፈጸም ላይ ይገኛሉ፡፡ የአንድ ነገር መነሻ የራሱ የሆነ የሚያስከትለው ውጤት ይኖረዋል፡፡Testimonies, vol. 8, pp. 27, 28. ChSAmh 68.1

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents