Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents
የክርስቲያን አገልግሎት - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    ከአባቶቻችን የላቀ ከእኛ ይጠበቃል

    በአባቶቻችን ላይ ካንጸባረቀው የበለጠ ብርሃን በእኛ ላይ ያበራል፡፡ አባቶቻችን ከሰጡት አገልግሎት ጋር ተመሳሳይ አገልግሎት በመስጠታችን በእግዚአብሔር ተቀባይነት ወይም ከበሬታ ማግኘት አንችልም፡፡ እነርሱ በእግዚአብሔር ፊት ያኙትን ተቀባይነትና በረከት ማግኘት እንችል ዘንድ ታማኝነታቸውና ቀናኢነታቸው በእኛ ውስጥ ሊኖር የግድ ይሆናል፡፡ እነርሱ የራሳቸውን ብርሃን እንዳጎለበቱ እኛም ብርሃናችን እንዲጨምር በማድረግ-እነርሱ በእኛ ዘመን ቢሆኑ ያደርጉ የነበረውን ማድረግ ይጠበቅብናል፡፡ እያበራልን ባለው ብርሃን መራመድ ይኖርብናል፤ ያለበለዚያ ግን ብርሃኑ ወደ ጨለማ ይቀየራል፡፡--Testimonies, vol. 1, p. 262, ChSAmh 122.1

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents