Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents
የክርስቲያን አገልግሎት - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First

    hርስቶስን ተከቶ የወረደው መንፈስ ቅዱስ

    መንፈስ ቅዱስ የክርስቶስ ተወካይ ሲሆን የሰብዓዊነት ባህሪ ስለሌለው ውሱንነት የለበትም፡፡ hርስቶስ ግን ሰብዓዊነትን ስለተላበሰ በአንድ ጊዜ በየቦታው መገኘት አልቻለም፡፡ ስለዚህ የሱስ ወደ አባቱ ሄዶ በምድር የእርሱ ተተኪ የሆነውን መንፈስ መላኩ ለደቀ መዛሙርቱ ጠቃሚ ነበር፡፡ በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ሁሉም ሰው ወደ hርስቶስ መቅረብ ይችላል፡፡ በዚህ መሰረት የሱስ ወደ ሰማይ ከማረጉ አስቀድሞ ከነበረው በተሻለ ሁኔታ ለደቀ መዛሙርቱ የቀረበ ይሆናል፡፡- The Desire of Ages, p. 669. ChSAmh 354.3