Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents
ቀደምት ጽሑፎች - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    29— የእግዚአብሔርን ስም አለማክበር

    ቅዱስ የሆነውን የእግዚአብሔር ስም ፍርሃት አዘል በሆነ አብሮት ልንጠቀመው እንደሚገባ ተመልክቻለሁ:: እግዚአብሔር ኃያል የተሰኙት ብርቱ ቃላት በአንድ ላይ ተጣምረው በጸሎት ወቅት በግዴለሽነትና በዘፈቀደ ሲጠሩ እርሱን ያሳዝነዋል፡፡: እንደነዚህ ዓይነት ሰዎች ስለ እግዚአብሔር ማንነትም ሆነ ስለ እውነት ባለማስተዋላቸው እንጂ አስፈሪ የሆነውንና በመጨረሻው ቀን የሚዳኛቸውን አምላክ እንዲህ አላግባብ አያነሱትም ነገር፡፡ መልአኩ እንዲህ አለ «ስሙ አስፈሪ እንደመሆኑ ቃላቱን በአንድ ላይ አታጣምሯቸው:፡፡» የእግዚአብሔርን ታላቅነትና ባለግርማነት የሚገነዘቡ ስሙን የሚጠሩት ፍርሃት አዘል በሆነ አክብሮት ነው፡፡ ማንም ሊደርስበት በማይችለው ብርሃን ውስጥ የሚኖረውን ይህን አምላክ አይቶ በህይወት የሚኖር የለም:፡፡ ቤተክርስቲያን ከመበልጸጓ አስቀድሞ እነዚህ ነገሮች ሊስተዋሉና ሊታሙ እንደሚገባ ተመልክቻለሁ:: EWAmh 92.1

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents