Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents
የተመረጡ መልእክቶች (ሁለተኛው መጽሐፍ) - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    የእግዚአብሔር ሕዝብ የወደፊት ሁኔታ

    ሕዝባችን ልብ ብሎ ለማየት የማይበቃ እጅግ አነስተኛ ተደርጎ ታይቷል፣ ነገር ግን ለውጥ ይመጣል፤ አሁን እንቅስቃሴዎች እየተደረጉ ናቸው፡፡ አሁን የክርስቲያን ዓለም የእግዚአብሔርን ሕግ የሚጠብቅ ሕዝብ የግድ ወደ መታየት እንዲመጣ የሚያደርጉ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ሰብዓዊ መነሻ ላላቸው መላ-ምቶችና ሀሰተኛ አስተምህሮዎች በማለት በየቀኑ የእግዚአብሔርን እውነት መጨቆን አለ፡፡ ለእግዚአብሔር ታማኝ የሚሆኑ ህሊናዎችን ባሪያ ለማድረግ በእግራቸው እየቆሙ ያሉ እቅዶችና እንቅስቃሴዎች አሉ፡፡ ሕግ አውጪ ኃይሎች የእግዚአብሔርን ሕግ ይቃወማሉ፡፡ እያንዳንዱ ነፍስ ይፈተናል፡፡ እንደ ሕዝብ ጠቢባን መሆንና በቃልና በምሳሌ ያንን ጥበብ ለልጆቻችን ማካፈል ይጠበቅብናል፡፡ የእምነታችን እያንዳንዱ አቅጣጫ ይመረመራል፡፡ ጥልቅ የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪዎች ካልሆንን፣ ካልተመሰረትን፣ ካልጠነከርን፣ ካልፀናን፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎች ጥበብ ከአቅማችን በላይ ይሆንብናል፡፡ Letter 12, 1886. Amh2SM 386.2

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents